የሚያዝያ ወር ሪፖርት እስከ 24-08-17 ዓ.ም 6፡00 ሰዓት ድረስ እንድታስገቡ እንዲሁም በሪፖርቱ መካተት ያለባቸው፡-
Ø በአጠቃላይ የተሰሩ ስራዎች በጥንካሬ እና በክፍተት እና የተወሰዱ የመፍትሔ ሀሳቦች በዝርዝር መቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
ማሳሰቢያ፡- እስከ 24-08-17 ዓ.ም 6፡00 ሰዓት ድረስ ሪፖርት የማያስገባ መ/ር ኃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል፡፡
ት/ት ቤቱ